የጽ/ቤቱ ራዕይ /Vision/
በ2022 ዓ.ም ተሳታፊና ተጠቃሚ የሆነ ወጣት፣ ስፖርትን ባህሉ ያደረገ ህብረተሰብ እና ተወዳዳሪና ውጤታማ የሆነ ስፖርተኛ ተፈጥሮ ማየት፡፡
በ2022 ዓ.ም ተሳታፊና ተጠቃሚ የሆነ ወጣት፣ ስፖርትን ባህሉ ያደረገ ህብረተሰብ እና ተወዳዳሪና ውጤታማ የሆነ ስፖርተኛ ተፈጥሮ ማየት፡፡
ማዕከላትና ማዘውተሪያ ስፍራዎችንማስፋፋትናአቅማቸውን በማጎልበት ማህበራትን በማጠናከር የንቅናቄና ተሳትፎ ፕሮግራሞችን በመዘርጋት ወጣቶችን በአመለካከትናበክህሎት በመቅረጽ ተሳታፊና ተጠቃሚ ማድረግ እን የስፖርት ልማትን ማዘመን ፡፡
ግልፅነት፣ተጠያቂነት፣
ለለውጥ ዝግጁነት
የላቀ አገልግሎት
በቡድንመስራት፣
ማህበረሰባዊነት፣
ምቹና ተፈላጊ የስራ አግባብ ፣
በእውቀትና በእምነት መምራት
ስፖርትን ባህሉ ያደረገ ህብረተሰብ
ብቃት ያለው ስፖርተኛ